በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 118 ሰዎች አገገሙ!

በትላንትናው ዕለት አንድ መቶ አስራ ስምንት (118) ሰዎች (115 ከአዲስ አበባ ፣ 3 ሰዎች ከትግራይ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው (ኮቪድ-19) ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ሰባት መቶ ሰላሳ ስምንት (738) ደርሷል።

@TenaET | https://tena.et/update

Comments

Be the first to add a comment