#Dexamethasone

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በዴክሳሜታሶን መድሃኒት ዙሪያ የወጣውን ጆርናል የክሊኒካል አማካሪ ቡድናቸው እየገመገመው እንደሆነ ዛሬ ምሽት አሳውቀዋል።

የጤና ሚኒስትሯ በነገው ዕለት አንድ ድምዳሜ ላይ ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅም ጠቁመዋል።

በመድሀኒቱ ዙርያ የቀረበው ማስረጃ ላይ ከስምምነት ላይ ከተደረሰ 'ዴክሳሜታሶን' በኢትዮጵያ በስፋት ስለሚገኝ ችግር አይሆንም ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@TenaET

7 comments

እግዛብሔር ይርዳን እውነት ያርገዉ
Nevy RiRi
እንደው ስለ መድሀኒያለም የራስን ጥሎ የሰው አንጠልጥሎ እስከመቼ ..!!!??? በሀገር በቀል መድሀኒት ሙሉ በሙሉ እንደምንቆጣጠረው ልቦናቹ ያውቀዋል ቻይና ድል ያደረገችው በባህል መድሀኒቶቿ ነው እ
medina seid
አላህ ይርዳን
Simply Sexy
ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ
Fasika Hamza
Ere yehunlen beka yebelen E/g kegna ga yehun.
Arsema
እናንተን ማመን አምላክን ይዞ ነው ሆን ብላችሁ ነው በሽታው ያሥፋፋችሁት ህዝብ ለመጨረስ የናንተ መዳኒት ሣይሆን እምነታችን ያድነናል በፖለቲካ ህዝቡን ፍጁት ምናለባችሁ ጥቅማችሁ አይጉል