በኢትዮጲያ ተጨማሪ የሰባት ሰዎች ሞት በኮሮና ቫይረስ ተመዘገበ።የሟቾች ብዛት 72 ደርሰል

የሟቾች ዝርዝር መረጃ

~ 1ኛ የሶማሊ ክልል ነዋሪ ወንድ 70 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ

~ 2ኛ የአዲስ አበባ ነዋሪ ወንድ 68 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ

~ 3ኛ የአዲስ አበባ ነዋሪ ወንድ 45 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ

~ 4ኛ የድሬደዋ ነዋሪ ሴት 78 ዓመት በህክምና ላይ የነበረች

~ 5ኛ የሀረሪ ክልል ነዋሪ ወንድ 4 ወር በህክምና ላይ የነበረ

~ 6ኛ የአዲስ አበባ ነዋሪ ወንድ 85 ዓመት በህክምና ላይ የነበረች

~ 7ኛ የአዲስ አበባ ነዋሪ ሴት 40 ዓመት ከአስክሬን ምርመራ
@tenaet
https://tena.et/update

Comments

Be the first to add a comment