በኢትዮጲያ ተጨማሪ የሰባት ሰዎች ሞት በኮሮና ቫይረስ ተመዘገበ።የሟቾች ብዛት 72 ደርሰል
የሟቾች ዝርዝር መረጃ
~ 1ኛ የሶማሊ ክልል ነዋሪ ወንድ 70 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ
~ 2ኛ የአዲስ አበባ ነዋሪ ወንድ 68 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ
~ 3ኛ የአዲስ አበባ ነዋሪ ወንድ 45 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ
~ 4ኛ የድሬደዋ ነዋሪ ሴት 78 ዓመት በህክምና ላይ የነበረች
~ 5ኛ የሀረሪ ክልል ነዋሪ ወንድ 4 ወር በህክምና ላይ የነበረ
~ 6ኛ የአዲስ አበባ ነዋሪ ወንድ 85 ዓመት በህክምና ላይ የነበረች
~ 7ኛ የአዲስ አበባ ነዋሪ ሴት 40 ዓመት ከአስክሬን ምርመራ
@tenaethttps://tena.et/update