This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
" ሐወጽከኒ ሌሊተ ወፈተንኮ ለልብየ
አዕመከርከኒ ወኢተረክበ ዓመፃ በላዕሌየ
ከመ ኢይንብብ አፉየ ግብረ እጓለ እመሕያው ፤ ልቤን ፈተንኸው በሌሊትም ጐበኘኸኝ፤ ፈተንኸኝ፥ ምንም አላገኘህብኝም።
⁴ የሰውን ሥራ አፌ እንዳይናገር ፈቃዴ ነው፤ ስለ ከንፈሮችህ ቃል ጭንቅ የሆኑ መንገዶችን ጠበቅሁ። " (መዝሙር 16/17 ፤ 3-4)

Comments

Be the first to add a comment