ኢትዮጲያ ተጨማሪ 63 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸዉ ሪፖርት ተደረገ
የሟቾቹ ዝርዝር መረጃ
~የ 75 ዓመት ወንድ ከኦሮሚያ ክልል ከአስከሬን ምርመራ
~ የ 34 ዓመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ በህክምና ላይ የነበረች
የታማሚዎች ዝርዝር ሁ ኔታ
~ በ24 ሰዓት ውስጥ 63 ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተዋል።
~ ባለፉት 24 ሰዓት ዉስጥ ለ4,457 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ 63 ኢትዮጲያዉያን በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡
~ 42ቱ ወንዶች ሲሆኑ 21ቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው።እድሜያቸዉ ከ14 እስከ 76 ዓመት የሆኑ ናቸዉ።
~ የመኖሪያ ስፍራቸዉ 31 ሰዎች ከአዲስ አበባ ፣5 ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል ፣ 1 ሰዎች ከትግራይ ክልል፣9 ሰው ከሶማሊ ክልል ፣ 3ሰዎች ከአማራ ክልል ፣ 4 ሰዎች ከድሬዳዋ ፣ 3 ሰው ከጋምቤላ ክልል፣ 4 ሰዎች ከአፋር ክልል ፣ 2ከደቡብ/ብ/ብ/ህ ክልል ፣ 1 ሰው ከሀረሪ ክልል ናቸው
ተጨማሪ መረጃ ፦
~ አጠቃላይ ምርመራ የተደረገላቸው ሰዎች ቁጥር 216,328 ደርሷል።
~ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ #91ሰዎች (67 ከአዲስ አበባ ፣ 16 ከሶማሊ ክልል ፣ 2 ከኦሮሚያ ፣ 4 ከአማራ ፣ 2 ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል) አገግመዋል፡፡
~ አጠቃላይ ያገገሙ ግለሰቦች 1,213 ደርሰዋል።
~ በጽኑ ህሙማን መከታተያ ዉስጥ የሚገኝ 32 ታማሚዎች አሉ ፡፡(+2 ቀንሷል)
~ በለይቶ ህክምና ውስጥ ያሉ 3,243 ናቸው።
~ የ 74 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡
~ እስከ አሁን ድረስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 4,532 ደርሷል።
@tenaettena.et/update