በኢትዮጵያ የሟቾች ቁጥር 65 ደርሷል!

ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርመራ ውስጥ 44 (19 ከጤና ተቋም እና 25 ከማህበረሰብ በተወሰደ ናሙና) ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት ናሙና የለም።

ከዚህ ባለፈ ሁለት (2) በህክምና ማዕከል ውስጥ ህክምና ላይ የነበሩ ሰዎች ህይወት አልፏል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸውና ህይወታቸው የለፈ ሰዎች ቁጥር ስልሳ አምስት (65) ደርሷል።

ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦

1. የ80 ዓመት ወንድ የአዲስ አበባ ነዋሪ ፤ በህክምና ማዕከል በህክምና ላይ የነበሩ።

2. የ60 ዓመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ፤ በህክምና ማዕከል በህክምና ላይ የነበሩ።
@tenaet
https://tena.et/update

Comments

Be the first to add a comment