በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4,000 አለፈ!

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4,809 የላብራቶሪ ምርመራ 116 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 4,070 ደርሷል።
@tenaet
https://tena.et/update

Comments

Be the first to add a comment