በአዲስ አበባ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2,577 ደርሷል!
በአዲስ አበባ ከተማ እስከ ዛሬ ሰኔ 8/2012 ዓ/ም ድረስ በተደረጉ የላብራቶሪ ምርመራዎች 2,577 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።
ባለፉት 24 ሰዓት ቫይረሱ የተገኘባቸው 98 ሰዎች ሲሆኑ ከነዚህ መካከል 3 ሰዎች የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው ፣ 5 ሰዎች በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን የተቀሩት 90 ሰዎች የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክም ሆነ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት #የሌላቸው ናቸው።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በአዲስ አበባ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ዘጠና ስምንት (98) ሰዎች ክፍለ ከተማ ፦
• አዲስ ከተማ - 37 ሰዎች
• ቦሌ - 4 ሰዎች
• ጉለሌ - 4 ሰዎች
• ልደታ - 13 ሰዎች
• ኮልፌ ቀራኒዮ - 8 ሰዎች
• ቂርቆስ - 16 ሰዎች
• አራዳ - 7 ሰዎች
• የካ - 2 ሰዎች
• ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 4 ሰዎች
• አቃቂ ቃሊት - 2 ሰዎች
* አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 1 ሰው
አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ 2,577 ሰዎች ክፍለ ከተማ እንደሚከተለው ቀርቧል ፦
• አዲስ ከተማ - 590 ሰዎች
• ቦሌ - 411 ሰዎች
• ጉለሌ - 286 ሰዎች
• ልደታ - 265 ሰዎች
• ኮልፌ ቀራኒዮ - 243 ሰዎች
• ቂርቆስ - 155 ሰዎች
• አራዳ - 149 ሰዎች
• የካ - 144 ሰዎች
• ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 133 ሰዎች
• አቃቂ ቃሊት - 79 ሰዎች
* አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 122 ሰዎች
@TenaET