በኢትዮጵያ ተጨማሪ 145 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።
የሟቾቹ ዝርዝር መረጃ
~ 1ኛ ሟች ከአዲስ አበባ ወንድ 64 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ
~ 2ኛ ሟች ከአዲስ አበባ ወንድ 65 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ
~ 3ኛ ሟች ከአዲስ አበባ ወንድ 65 ዓመት በህክምና ላይ የነበረ
~ 4ተኛ ከአዲስ አበባ ሴት 90 ዓመት በጤና ተቋም በህክምና ላይ የነበረች
~5ተኛ ከአዲስ አበባ ሴት 40 ዓመት ከአስከሬን ላይ የተወሰደ ናሙና
@tenaet@tenaetbot