በኢትዮጵያ ያገገሙ ሰዎች 849 ደረሱ!

በትላንትናው ዕለት አንድ መቶ አስራ አንድ (111) ሰዎች (109 ከአዲስ አበባ ፣ 2 ከድሬዳዋ) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው (ኮቪድ-19) ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ስምንት መቶ አርባ ዘጠኝ (849) ደርሷል።

@TenaET / https://tena.et

3 comments

Tam Abenu
ተመስገን
መሬም ቢት ሀስን ኡሙ ፉአድ ኢሻ አላህ
አልሀምዱሊላህ አላህ ጨርሶ ያሽራቸው ያረብ