Tena.et
በኢትዮጵያ ያገገሙ ሰዎች 849 ደረሱ!
በትላንትናው ዕለት አንድ መቶ አስራ አንድ (111) ሰዎች (109 ከአዲስ አበባ ፣ 2 ከድሬዳዋ) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው (ኮቪድ-19) ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ስምንት መቶ አርባ ዘጠኝ (849) ደርሷል።
@TenaET
/
https://tena.et
3 comments
Tam Abenu
Jun 17, 2020
ተመስገን
መሬም ቢት ሀስን ኡሙ ፉአድ ኢሻ አላህ
Jun 18, 2020
አልሀምዱሊላህ አላህ ጨርሶ ያሽራቸው ያረብ
efrem Namera jr
🇪🇹
Jun 23, 2020
temesgen
🙏